Others

የ COC ምዘና ማስታወቂያ 

ከ 08/07/2017 ዓ.ም እስከ 12/07/2017 ዓ.ም ድረስ COC ምዘና ለመውሰድ ሎግ ቡክ የሞላችሁ (የተመዘገባችሁ) ተማሪዎች በሙሉ የ COC ምዘና የሚሰጥበት ቀን 26/07/2017 ዓ.ም ስለሆነ፤ ይህንን አውቃችሁ ቅድመ-ዝግጅት እንድታደርጉ እያሳሰብን በተጠቀሰው ቀን የምዘና መግቢያ ስሊፕ እና መታወቂያ ይዛችሁ እንድትገኙ በጥብቅ እያሳወቅን ለሰርትፊኬት ፎቶ ያልሰጣችሁ በእለቱ ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባን፡፡

ደረጃ 3(III) እና ደረጃ 4(IV) በእንስሳት ሳይንስ፣ እፅዋት ሳይንስ እና በተፈጥሮ ሀብት የትምህርት ዘርፍ ደረጃ በደረጃ COC እንድሁም ደረጃ 4 holistic ምዘና ሎግ ቡክ መሙላት የምትፈልጉ በሙሉ ከ 08/07/2017 ዓ.ም እስከ 12/07/2017 ዓ.ም ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ሎግ ቡክ እንድትሞሉ (እንድትመዘገቡ) እያሳወቅን በኮሌጁ አካውንት ቁጥር 1000066466519 አራት መቶ ሃምሳ (450) ብር ገቢ እንድታደርጉ እየጠየቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣ ምዝገባ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።

ማስታወቂያ

ለ 2015 ባች ነባር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የ 2016 የትምህት መርሀ ግብር የመግቢያ ጊዜ ከህዳር 29 - 30/2016 ዓ.ም ሲሆን ምዝገባ ቀን ከ 01/04/2016 እስከ 03/04/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።

 

 

 

 የሚዛን ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጽ/ቤት