Others

ደረጃ 3(III) እና ደረጃ 4(IV) በእንስሳት ሳይንስ፣ እፅዋት ሳይንስ እና በተፈጥሮ ሀብት የትምህርት ዘርፍ ደረጃ በደረጃ COC እንድሁም ደረጃ 4 holistic ምዘና ሎግ ቡክ መሙላት የምትፈልጉ በሙሉ ከ 08/07/2017 ዓ.ም እስከ 12/07/2017 ዓ.ም ሬጅስትራር ጽ/ቤት በመገኘት ሎግ ቡክ እንድትሞሉ (እንድትመዘገቡ) እያሳወቅን በኮሌጁ አካውንት ቁጥር 1000066466519 አራት መቶ ሃምሳ (450) ብር ገቢ እንድታደርጉ እየጠየቅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ የሚመጣ ምዝገባ የማናስተናግድ መሆኑን እናሳውቃለን።

ማስታወቂያ

ለ 2015 ባች ነባር መደበኛ ተማሪዎች በሙሉ

የ 2016 የትምህት መርሀ ግብር የመግቢያ ጊዜ ከህዳር 29 - 30/2016 ዓ.ም ሲሆን ምዝገባ ቀን ከ 01/04/2016 እስከ 03/04/2016 ዓ.ም መሆኑን እየገለፅን ከተጠቀሰው ቀን ውጭ ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልፃለን።

 

 

 

 የሚዛን ግ/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ኮሌጅ ሬጅስትራር ጽ/ቤት